በስዊድን በየመንገዱ ቆሻሻ መጣልን የሚከለክል አዲስ ህግ ወጣ
በየመንገዱ እንደ ሙዝ ልጣጭ፣ የለስላሳ ቆርቆሮ እና ጠርሙስ የመሳሰሉትን መጣል ውድና በቀጥታ 800 skr የሚያስቀጣ ይሆናል። ይህ አዲስ ህግ ከሰኔ 8, 2003 ዓ/ም (ሰኔ 1, 2011 እኢአ) ተግባራዊ ይሆናል። ለዚህ ህግ መውጣት ምክንያቱ የሲንጋፖር ተሞክሮ ነው።
በበለጠ ለማንበብ ከዚህ በታች ይጫኑ
Dyrt att kasta bananskal på gatan










