የ2011 መምህራን አገር አቀፍ ስብሰባ
የአመቱ አገር አቀፍ የአማርኛ መምህራን ስብሰባ በማርዬሀምን(Mariehamn) በ2011/05/16 በጥሩ ሁኔታ ተከናውኗል።
በስብሰባው ላይ ወደ 14 የሚሆኑ መምህራኖች ከመላው የስዊድን ክፍል የተገኙ ሲሆን በተለያዩ ነጥቦችም ላይ ተወያይተዋል።
የአመቱ አገር አቀፍ የአማርኛ መምህራን ስብሰባ በማርዬሀምን(Mariehamn) በ2011/05/16 በጥሩ ሁኔታ ተከናውኗል።
በስብሰባው ላይ ወደ 14 የሚሆኑ መምህራኖች ከመላው የስዊድን ክፍል የተገኙ ሲሆን በተለያዩ ነጥቦችም ላይ ተወያይተዋል።